AMHARIC NEWS

  • BBC AMHARIC
  • DW AMHARIC

በዝናብ እጦት በድረቅ ውስጥ የከረሙት አካባቢዎች በርካታ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከፍተኛ መጠን ያለው የበልግ ዝናብን እያገኙ ነው። አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ውስጥ በሚጥለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። ባለሙያዎች እንደሚሉት እየጣለ ያለው የዝናብ መጠን ከዚህ በፊት በበልግ ወቅት ከሚዘንበው ከፍ ያለ ነው። ታዲያ በረዶ እስከ መጣል የደረሰው ይህ የበልግ ዝናብ በአሁኑ ወቅት ለምን በረታ? [...]

በተለይ ለሁለት ዓመት በዘለቀው ጦርነት ወቅት በትግራይ አመራሮች በኩል የሚነሱ ሃሳቦችን በክልሉ ባሉ መገናኛ ብዙኃን ላይ በመደበኛነት እየቀረቡ፣ እንዲሁም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ላይም በተደጋጋሚ እየቀረቡ የህወሓት አንደበት ሆነው ቆይተዋል። [...]

ሪያል ማድሪድ ‘ኦፕሬሽን ሃላንድ’ የተሰኘውን ዘመቻ እንደ አዲስ ቀስቀሶታል። የስፔኑ ክለብ የ22 ዓመቱን ኖርዌጂያን አጥቂ ከማንቸስተር ሲቲ ለማስፈረም የማልፈነቅለው ድንጋይ የለም ብሏል። [...]

የአሜሪካዋ ዩታህ ግዛት አዳጊዎች ፌስቡክን፣ ቲክቶክ እና ኢነስታግራምን የመሰሉ ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማቸው ላይ ገደብ በመጣል የመጀመሪያዋ ግዛት ሆነች። [...]

አንድ የናይጄሪያ ባለሃብት እና የምክር ቤት አባል የሆኑ ግለሰብ እንዲሁም ባለቤታቸው የሰውን አካል በመግዛት ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ። የተከበሩ ሴናተር ኢኬ ኢኬዌረማዱ እና ባለቤታቸው ቢያትሪስ ይህን ወንጀል ሲፈጽሙ የነበረው ኦቢና ኦቤታ ከተባለ አንድ የሕክምና ዶክተር ጋር በመመሳጠር ነበር። [...]

"የዚህ ጦርነት ተሳታፊዎች ብዙ ናቸው። ዓላማቸውም እንደዚሁ በጣም የተለያየ ነው። ትግራይ ላይ ወይም ሕወሓት ላይ ተመሳሳይ አቋም የነበራቸው አካላት አብረው ተሰልፈዋል እና ከኢትዮጵያ መንግሥት በኩል እነዚህን አካላት አሁንም አንድ ላይ አስተባብሮ ወደ ሰላም ስምምነቱ ማስገባት እና ተገዢ ለማድረግ አስቸጋሪ እንደሚሆን ይገባኛል" [...]

በህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ውሳኔ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደርን አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሚመሩት የተናገሩት የህወሓቱ ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትም ለአቶ ጌታቸው ሹመቱ ስለመስጠቱ ዛሬ ይፋ አድርጓል። ህወሐት ከአሸባሪነት መዝገብ መሰረዙ የግዚያዊ አስተዳደሩ ስራ ለማስጀመር ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑ ተገልጧል። [...]

ዶክተር ተወልደ ብርሀን ገብረእግዚአብሔር የብዝሀ ሕይወት ጉዳይ የሚገዳቸው፤ በዓለም አቀፍ መድረኮች በማደግ ላይ የሚገኙ 134 አገራትን ወክለው የተደራደሩ ሳይንቲስት ነበሩ። በዚህ ሣምንት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ዶክተር ተወልደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና አስመራ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተለያዩ ተቋማት በሙያቸው አገልግለዋል። [...]

የቻይናው ፕሬዝደንት ጂፒንግ በሞስኮ ያደረጉትን የ2 ቀናት ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ አገራችው ተመልሰዋል። ፕሬዝድንት ጂፒንግ ወደ ሞስኮ ያቀኑት ቀደም ሲል ፕሬዝዳንት ፑቲን ባቀረቡላቸው ግብዣ ሲሆን፤ ሁለቱ መሪዎች ባደረጓቸው ውይይቶችም በሁለትዮሽና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች በጋራ ለመስራትና ወዳጅነታቸውን ለማጠናከር የተስማማሙ መሆኑ ተገልጿል። [...]

ብሪታንያ ያረቀቀችው አዲስ ሕግ በሕገ ወጥ መንገድ የገቡ ስደተኞችን ከብሪታንያ አባሮ ወደ ሩዋንዳ ወይም ወደ ሌላ ደኅንነቱ የተጠበቀ ሦስተኛ ሀገር እንዲላኩ የሚያደርግ ነው።ብሪታንያ በተለይ በጀልባ የሚመጡ ስደተኞችን አስገድዳ ከሀገርዋ ለማባረር የምታደርገው ዝግጅት በስደተኞችና በሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በእጅጉ መተቸቱ ቀጥሏል። [...]

ዜና