AMHARIC NEWS

  • BBC AMHARIC
  • DW AMHARIC

በአማራ ክልል በፋኖ ታጣቂዎች እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል እየተካሄደ ያለው ግጭት አሁንም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። [...]

የሱዳኑ መሪ በሃገራቸው የተከሰተው ጦርነት ወደ ጎረቤት አገራት ሊስፋፋ ይችላል ሲሉ በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተናገሩ። [...]

የተመኘውን ዩኒቨርሲቲ ለመቀላቀል የምዕራብ አፍሪካ አገራትን አቆራርጦ 4ሺህ ኪሎ ሜትሮችን በሳይክል የተጓዘው ተማሪ ሕልሙ ሰምሮለት በግብጹ ዩኒቨርሲቲ ነጻ የትምህርት ዕድል አገኘ። [...]

የአንድ የሃይማኖት መሪ ግድያን ተከትሎ በሕንድ እና በካናዳ መካከል የተፈጠረው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት አይሎ ሕንድ ለካናዳ ዜጎች ቪቫ መስጠት አቆመች። [...]

በጋምቤላ ክልል ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ፣ በምግብ እጦት እና በተሰነዘሩባቸው ጥቃቶች ሕይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት ጥቃቶች እንደተሰነዘሩባቸውም ኢሰመኮ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት እና የስደተኞች ተወካዮችን ዋቢ አድርጎ መስከረም 9/ 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። [...]

ራሱን የአማራ ሕዝባዊ ኃይል ፋኖ ብሎ የሚጠራዉ ቡድን ከኢትዮጵያ መከላከያ ጦር ጋር በገጠመዉ ዉጊያ ሽንፈት እንዳልገጠመዉ አስታወቀ። ባጭሩ ፋኖ በሚል ስያሜ የሚጠራዉ ቡድን ቃል አቀባይ እንደሆኑ የነገሩን ግለሰብ በተለይ ከዶቼ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ታጣቂዎቹ በህዝብ ላይ ያደርሱታል የሚባለዉን ዘረፋና በደል ሙሉ በሙሉ አስተባብለዋል። [...]

«ሻናቶቫ ማለት በዕብራይስጥ መልካም በዓል ማለት ነዉ። ግን ለአንድ እስራኤላዊ መልካም በዓል ሲባል፤ ከአዲሱ ዓመት ጀምሮ ባሉት አስር ቀናት የንሰሃ ሳምንት በመሆኑ ሻናቶቫ መልካም በዓል የተባለዉ እስራኤላዊ ሻናቲቩ ይላል። ይህ ማለት በአዲሱ ዓመት በህይወት መዝገብ ተመዝገብ እንደማለት ነዉ።» የፅዮናዊነት አራማጅ አቶ መስፍን አሰፋ [...]

ኮሚሽኑ በቅርብ ጊዜ አደርግሁት ባለው ክትትል "በስደተኞች ሠፈሮች ውስጥ የከፋ ሰብዓዊ ሁኔታ እና የምግብ አቅርቦት እጥረት እየጨመረ መምጣቱን አሳሳቢ ብሎታል።የኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት የርዳታ ድርጅቶች ለስደተኞች ይሰጡት የነበረዉን ሰብአዊ ርዳታ ማቋረጣቸዉን አስታዉቋል። [...]

የባህር ዳር መታወቂያ ባይኖረንም መንግስት እንደ ኢትዮጵያዊ ዜግነታችን ሊረዳን ይገባል ሲሉ ነው ተፈናቃዮቹ የመናገሩት፡፡በተፈጠረው ችግር ምክንያት እርዳታ ካገኙ ወራት መቆጠራቸውን ነው ተፈናቃዮቹ በምሬት የሚናገሩት፡፡ [...]

በትግራይ ትልቁ ከሆነው ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ብቻ ከ180 በላይ ዶክተሮች እና ሌሎች በማከም እና የሕክምና ሙያ በማስተማር ላይ የነበሩ ምሁራን በተወሰነ ግዜ ብቻ መልቀቃቸው ተገልጿል [...]

ዜና