AMHARIC NEWS

  • BBC AMHARIC
  • DW AMHARIC

በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ስር የሚንቀሳቀሱ እና ‘የሚዲያ ሠራዊት’ የሚል መጠሪያ ያላቸው የፓርቲው አባላት፤ መንግሥትን በሚተቹ እና በሚቃወሙ ግለሰቦች ላይ በፌስቡክ በተደረጉ የሐሰተኛ መረጃ እና በተቀናጁ ዘመቻዎች ላይ እንደተሳተፉ ቢቢሲ ያደረገው ምርመራ አረጋገጠ። [...]

ራሷን በነጻ አገርነት ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር በተፈረመ የመግባቢያ ስምምነት ውዝግብ ውስጥ የገቡት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሁሉንም የውይይት መንገዶች ክፍት እንዲያደርጉ የቡድን ሰባት አገራት ጠየቁ። [...]

ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ለውጭ ባለሃብቶች ዝግ ሆነው የኖሩ የምጣኔ ሃበት ዘርፎችን እየከፈተች ነው። በቅርቡ ድግሞ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ተጠብቀው የነበሩት የወጪ፣ የገቢ፣ የጅምላ እና የችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ክፍት እንዲሆኑ ተወስኗል። ይህ ውሳኔ የአገር ውስጥ ባላሃብቶችን እና ነጋዴዎችን ከገበያ ያስወጣል የሚሉ እንዳሉ ሁሉ፤ ውድድርን በመፍጠር ለሸማቾች አማራጮችን ያቀርባል የሚሉ አሉ። የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ምን ይላሉ? [...]

ራሷን በነጻ አገርነት ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር በተፈረመ የመግባቢያ ስምምነት ውዝግብ ውስጥ የገቡት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሁሉንም የውይይት መንገዶች ክፍት እንዲያደርጉ የቡድን ሰባት አገራት ጠየቁ። [...]

በአወዛጋቢዎቹ የራያ አካባቢዎች ያለውን ባለው አለመረጋጋት ምክንያት የተፈናቀሉ ነዋሪዎች በቆቦ፣ በሰቆጣ፣ በወልዲያ እና በሐሙሲት ከተማዎች መጠለላቸውን ተፈናቃዎች እና በአማራ ክልል የተሾሙት የወረዳዎቹ አስተዳዳሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። [...]

በትግራይና አማራ አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰቱ ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ ብቻ መፈታት እንዳለባቸው ምሁራን አመለከቱ። [...]

የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት «ህወሓትና ግብረ አበሮቹ» ያላቸው አካላት ሁለቱ ወገኖች የይገባኛል ጥያቄ ከሚያነሱባቸውና ሰሞኑን በኃይል ከያዟቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጡ አሳሰበ። የአማራ ክልላዊ መንግሥት በመግለጫው የፕሪቶሪያው ስምምነት እንዲተገበርም ጠይቋል። [...]

ከትግራይ ክልል የተነሱ ታጣቂዎች በራያ አላማጣ ወረዳ አንዳንድ ቀበሌዎች ሰሞኑን ጥቃት ማድረሳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችና አስተዳደሩ ተናገሩ። በግጭቱ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ንብረት መውደሙንም ናዋሪዎቹና የአካባቢው ነዋሪዎች ለዶቼ ቬሌ ገልጸዋል። [...]

የጦርነቱ ጠባሳ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ ግድም በኋላም በጉልኅ ይታያል ። ባለፉት ሳምንታት በትግራይ እና አማራ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ ታጣቂዎች መካከል ለአጭር ጊዜያት የቆዩ ግጭቶች ከአንዴም ሁለት ጊዜ መከሰታቸው ነዋሪዎችን እጅግ አስግቷል ። [...]

የአማራና የትግራይ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት መከሰቱ ለምን? ጠ/ሚ አቢይ አሕመድ ከመገናኛ ብዙኃን ተቋማትና ጋዜጠኞች ጋር እንዲወያዩ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት መጠየቁ፤ በኢትዮጵያ ለሚታየዉው የከፋ የሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት በመንግሥትና ዓለምአቀፍ አጋሮች በተጠራው የገንዘብ ማሰባሰብ 610 ሚሊዮን ዶላር መሰብሰቡ። [...]

ዜና