AMHARIC NEWS

  • BBC AMHARIC
  • DW AMHARIC

በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን በበጎ ከሚያስነሱ ጉዳዮች መካከል የረዥም ርቀት አትሌቲክስ ስፖርት አንዱ ነው። አሸናፊ አትሌቶች ለአገራቸው ከሚያስገኙት መልካም ስም ባሻገር ለእራሳቸውም ጠቀም ያለ ሽልማትን ያገኛሉ። ይህ መልካም ስም ግን በአበረታች መድኃኒቶች ምክንያት ሊጠለሽ ይችላል። ከዚህ ጋር በተያያዘም በቅርቡም 8 አትሌቶች ቅጣት ተጥሎባቸዋል። ይህ ሁኔታ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? [...]

አንድ ማኅበራዊ ሚድያ ላይ የተለቀቀ ቪድዮ ፍልስጤማውያን ወንዶች ልብሳቸው ተገፎ እርቃናቸውን ጋዛ ውስጥ በእስራኤል ወታደሮች ቁጥጥር ሥር እንደሚገኙ አሳየ። [...]

የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑት አቶ ታዬ ደንደአ በኦሮሞ ፖለቲካ እና በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ሃሳባቸውን እና አቋማቸውን ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በማጋራት ይታወቃሉ። በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከቢቢሲ ጋር ሰፋ ያለ ቆይታ አድርገዋል። [...]

በመጪው እሁድ ኅዳር 30/2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል የተባለውን ሰላማዊ ሰልፍ ከሚያስተባብሩት ፖለቲከኞች መካከል አራቱ በፖሊስ መያዛቸው ሲነገር፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ 97 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን መንግሥት አስታወቀ። [...]

የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ጥገኝነት ጠያቂዎችን ተቀብላ ለማስተናገድ የተዘጋጀችው ሩዋንዳ ስምምነቱ መሠረት 100 ሚሊዮን ፓውንድ እንደተከፈላት ተገለጸ። [...]

በሰሜን ሸዋ ዞን ህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም.መንዝና መርሃቤቴን በሚያገናኝ ሥፍራ ለታጣቂዎች የተሰነዘረ የድሮን ጥቃት የግጭቱ ተሳታፊ ያልነበሩን ጨምሬ አሥር ሠዎችን መግደሉን ያነጋገርናቸው ገልፀዋል። ስለ ጉዳዩ በአማራ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲመረምር የተቋቋመው መርማሪ ቦርድም ይሁን መከላከያ ሠራዊት ያሉት ነገር የለም። [...]

በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ እየተፈጠረ እንደሆነ በድርቅ በተጠቁ አካባቢዎች የሚኖሩ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በሰሜን ጎንደር ዞን 3 ወረዳዎች ባደረገው ጥናት ሰዎችና እንስሳት መሞታቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። በዞኑ 6 ወረዳዎች ከፍተኛ ድርቅ መከሰቱም ተመልክቷል። [...]

በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በተለያዩ አካባቢዎች የቦምብ ፍንዳታ መድረሱ ተሰማ። ፍንዳታው ትናንት ቀን በከተማዋ በሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች አጥር አካባቢ የደረሰ ሲሆን ሌሊቱን ደግሞ በተለይ ባሕር ዳር ከተማ ማር ዘነብ በተባለው ቀበሌ የተቀበረ ቦምብ መፈንዳቱ ነው የተነገረው። [...]

አማራ ክልል በቀጠለው ጦርነት የተነሳ መንግሥት በርካታ ቢሊዮን ብር ግብር ዘንድሮ መሰብሰብ አለመቻሉ ተገለጸ ። የአማራ ክልል የገቢዎች ጽ/ቤት ዘንድሮ በዓመቱ አራት ወራት ውስጥ 15 ቢሊዮን ብር ግብር ከፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ሳይሰበሰብ መቅረቱን ለለዶይቸ ቬለ ዐስታውቋል ። በዚሁ ከቀጠለ በደመወዝ አከፋፈል ላይ ችግር ሊፈጥር ይችላል ተብሏል። [...]

"አርሰን አምርተን እንበላ ነበር፣ ካልሆነ ደግሞ ወጣ ብለን ሰርተን እንበላ ነበር። አሁን ግን የት ልሂድ?" የሚሉት የ70 ዓመቱ አዛውንት ገብረማርያም ሓጎስ ቤተሰቦቻቸው በአጽቢ ወረዳ በተከሰተው ረሐብ ወደሌላ አካባቢ ሸሽተዋል። የወረዳው ኃላፊዎች በሶስት ወራት 111 ሰዎች በረሐብ መሞታቸውን ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል። [...]

ዜና