ዝቅተኛ የተሽከርካሪዎች ቁጥር ባላት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ለምን?
ኢትዮጵያ የመኪና አደጋ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ከሚገኝባቸዉ አገራት መካከል አንዷ ነች። በአገሪቱ እየተስፋፉ ካሉ መንገዶች ጋር በተያያዘም በፍጥነት ማሽከርከር ለአደጋ
ETHIO-MUNICH
ኢትዮጵያ የመኪና አደጋ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ከሚገኝባቸዉ አገራት መካከል አንዷ ነች። በአገሪቱ እየተስፋፉ ካሉ መንገዶች ጋር በተያያዘም በፍጥነት ማሽከርከር ለአደጋ
ኢትዮጵያ የመኪና አደጋ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ከሚገኝባቸዉ አገራት መካከል አንዷ ነች። በአገሪቱ እየተስፋፉ ካሉ መንገዶች ጋር በተያያዘም በፍጥነት ማሽከርከር ለአደጋ መንስኤ ከሚሆኑ ነገሮች ቀዳሚ ሆኖ ይጠቃሳል። ለዚህም ይመስላል በኢትዮጵያ የሚከሰቱ የትራፊክ አደጋዎች አብዛኛው ምቹ በሆኑ መንገዶች ላይ የሚከሰቱት። ከሌሎች አገራት አንጻር በኢትዮጵያ ያለው የተሽከርካሪዎች ቁጥር ዝቅተኛ ቢሆንም፣ እያጋጠመ ያለው የትራፊክ አደጋ ግን ከፍተኛ ነው። ለምን? [...]
ምዕራባውያን አገራት እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ቢያወግዙትም የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ አነጋጋሪ የሆነውን የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውን ሕግ በፊርማቸው አጸደቁ። [...]
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ቀድሞ ይፋ ባልተደረገ ጉብኝት ኬንያ ገብተዋል። [...]
በቱርክ ጣይብ ኤርዶዋን ለሌላ አምስት ዓመት ለመምራት የሚያስችላችውን ድምጽ ማግኘታቸውን ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ምሽቱን ደስታቸውን ሲገለጽ አምሽተዋል። [...]
ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ቀደም ሲል ወደ አገሪቱ ይጎርፍ የነበረው የውጭ ምንዛሪ ፣በጦርነቱ ሳቢያ ተቋርጦአል፡፡ በውጭ አገር የሚኖሩትም የአገሪቱ ልጆች ዶላሩንና ዩሮውን ወደ ኢትዮጵያ ማስተላለፉን „አኩረፈው“ እነሱም ቧንቧውን ዘግተዋል፡፡ኑሮ ተወዶአል፡፡ ጥራጥሬዎች በአንድ ምሽት ብቻ ጨምረው ዋጋቸው አይቀመስም፡፡ [...]
ኮሚሽኑ ወደፊት በሚካሄዱ የምክክር መድረኮች የሚካፈሉ ተሳታፊዎችን መለየትና እና አጀንዳ ማሰባሰብ መጀመሩን አስታወቀ ፡፡የተሳታፊዎች ልየታ እና አጀንዳ የማሰባሰቡ ሥራ በመጀመሪያው ዙር በአራት ክልልች ፣ በቀጣይ ደግሞ በተቀሩት ክልሎች እንደሚካሄድ ዛሬ በሀዋሳ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት ሦስት የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች ተናግረዋል፡፡ [...]
ህግደፍ ፤ ወይም የኤርትራ ነጻነት ግንባር ከደፈጣ ተዋጊነት እስከ ነጻ አውጭ ግንባር ደም አፋሳሹን የጦርነት ምዕራፍ በአሸናፊነት ቋጭቶ ፣ ያሰብውንም አሳክቶ የሀገር ባለቤት የሆነበት ያለፈው ግንቦት 16 ቀን 2015 ዓ/ም እነሆ ድፍን ሰላሳ ዓመታትን አስቆጠረ። የያኔው የ48 ዓመቱ ጎልማሳ ዛሬ በ78 ዓመታቸውም የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ናቸው። [...]
ላልፉት 20 አመታት ቱርክን የመሩት ሚስተር ኤርዶጋን፤ በአገራቸው በሰብዓዊ መብት ጥሰት፤ የኢኮኖሚ ችግርና ስልጣንን በማማክል ከሚከሷቸው ተቃዋሚዎቻቸው ባላነሰ፤ የኔቶና የአውሮጳ ህብረት ወዳጆቻቸውም ዛሬም በመንበረ ስልጣናቸው ባያዩዋቸው እንደሚመርጡ የምዕራባውያን ጋዜጦችና መገናኛ ብዙሀን ሳይሸሽጉ ሲዘግቡ ነበር የቆዩት። [...]
ብራስልስ ውስጥ የ27ቱ ያአውሮጳ ኅብረት አባል አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሰኞ ግንቦት 14 ቀን፤ 2015 ዓ.ም ባደረጉት ስብሰባ በአፍሪቃ ቀንድ የኢትዮጵያ፤ ሱዳን እና ሶማሊያ ጉዳይ ትኩረት ሰጥተዋል ። ዩክሬን እና ሩስያ ጉዳይ ላይም ተወያይተዋል ። [...]
0 Facebook 4 Twitter 0 Telegram 0 Email Ethiopian Peacekeepers. Photo: Ethiopian Embassy/London Addis Abeba – The UN has honored